ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ዘፋኝ ባሳለፍነው ወር ማብቂያ ላይ በስዊድን ሀገር ትልቁን የሙዚቀኞች ውድድር የሆነውን TV4 singing competition idol 2020 አሸንፋለች። በዚህ ትልቅ መድረክ...
ትውልደ ኢትዮጲያዊቷ ሊያ (በጀርመን ሶዬ ተብላለች) የ3ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን በድንቅ የስዕል ተሰጥኦዋ ትታወቃለች። እድሜዋ ገና ስምንት ነው። አምና በ2012 ዓ.ም. በጀርመን...
በቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማዎች ላይ የ “ገመና ቁጥር 1” እና የ “መለከት“ ደራሲ በመሆን በዘርፉ የተከበረ ስም ካላቸው አንዱ ለመሆን በቅቷል። የአዶኒስን ቀጣይ...
በ1960ዎቹ በኢትዮጵያ የፖለቲካ መልክዓ ምድር ስመ ገናና ነበር፤ ደሴ ወ/ሮ ስህን ት/ቤት ተምሮ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ተቀላቅሏል፡፡ አንደበት ርቱዕ፣ ደፋርና ላመነበት ነገር...
የመጽሐፉ የአቀራረብ ቅርፅ በአራት የጊዜ ኡደቶች የተከፈለ ነው። የመጀመሪያው ከ1967 የህወሓት ምስረታ እስከ 1977 የማሌሊት ምስረታ ያለው ዘመን ዚሆን፤ ሁለተኛው ክፍል ከ1977...
በመአዛ መንግስቴ የተደረሰው “ዘ ሻዶው ኪንግ” የተሰኘው መጽሐፍ፤ በእንግሊዘኛ የታተሙ የልበ-ወለድ መጻህፍት ተወዳድረው በሚሸለሙበት ዘ ቡከርስ ፕራይዝ (The Bookers Prize) የ2013 እጩዎች...
ሙዚቃን በከፍተኛ ኪነት ውስጥ በታዳጊነት ዘመኑ የጀመረው አርቲስት ሱራፌል “ልጅ እያለሁ ለድምጻዊ ዓለማየሁ እሸቴ ልዩ ፍቅር ነበረኝ” ይላል። በቀበሌ ከፍተኛ ኪነት ቡድኖች...
የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን ስራዎችን በፍልስፍና መነጽር የሚተነትን የሒስ መጽሐፍ ለንባብ በቃ። “የጸጋዬ ገ/መድኅን ሥራዎች እና ፍልስፍና” የሚል ርዕስ ያለው አዲሱ መጽሐፍ አምስት...
በእውቁ የደች ሰዓሊ ቫን ጎ የተሳለ ስዕል ፤ በኮሮና ምክንያት ተዘግቶ ከነበረው በሆላንድ ከሚገኘው የሲንገር ላረን ሙዚየም ውስጥ ተሰረቀ። ስዕሉ ሊሰረቅ የቻለው...
ከዓለም አቀፉ የኮሮና ወረርሽኝ ክስተት በኋላ በሐገራችን ከታዩ ለውጦች ውስጥ የሕትመት ውጤቶች የአቀራረብ ለውጥ አንዱ ነው። ከታዳሚዎቻቸው ጋር የወረቀት ሕትመት ግንኙነት የነበራቸው...
በትውልድ ሃገሩ ኢትዮጵያ የክብሩንና የገናናነቱን ያህል አምብዛም ስለማይታወቀው ‘ማሊክ አምበር’ የሚተርክ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ። ኢትዮጵያዊው የሕንድ ንጉስ ከምን ተነስቶ የት ደረሰ?...
ግጥም እና ዜማውን አሰናድቶ ፕሮዲዮስ ያደረገው ኢዮኤል መንግሥቱ ነው። በሙዚቃዊ እንቅስቃሴው የምናውቀው ሰርጸ ፍሬስብሃትን ጨምሮ አንጋፋ እና ወጣት ድምጻዊያን ተሳትፈውበታል። ነዋይ ደበበ፣...
ሰሞንኛ… ዘፈኖቻችን ከጊዜው ጋር ተመሳስለው ኮሮና ኮሮናን መሽተት ከጀመሩ ሰነባብተዋል። መሰንበትም ደግ ነው። ከህንድ እሰከ ሰሜን አሜሪካ፣ ከናይጄሪያ እስከ ኢትዮጵያ… በኢትዮጵያም በተለያዩ...
የሙዚቃ ዘርፎች ማኅበራት ኅብረት በርካታ አርቲስቶች የተሳተፉበት የሙዚቃ አልበም ለአዲስ አበባ መስተዳድር አስረከበ። ማኅበሩ በምርቃት እና በርክክብ ፕሮግራሙ ወቅት እንዳሳወቀው በአልበሙ ውስጥ...
ለአስገዳጅ ስራ ካልሆነ በስተቀር ከቤት መውጣት በማይመከርበት በዚህ ሰዓት መጻሕፍትን ማንበብ አንዱ ውጤታማ የጊዜ ማሳለፊያ ነው። የንባብ ፍላጎት ቢጨምርም አንባቢያን ያሻቸውን መጻሕፍት...
የጋዜጠኝነት ትምህርት በኢትዮጵያ በተደራጀ መልክ እንዲጀመር በማድረግ፤ የመጀመሪያውን የማስሚድያ ማሰልጠኛ ተቋም (Mass Media Training Institute) መስርተው ለዓመታት መርተው እና አስትዳድረው፤ በኋላ ላይ...
የዓለም ስጋት የሆነው ኮሮና ቫይረስ ሐገራችን ውስጥ መከሰቱ ከተሰማበት ጊዜ ጀምሮ ጥቂት የማይባሉ ኢትዮጵያዊያን የፈጠራ ሰዎች ከመከላከል እስከ ማዳን ያለውን ሂደት ለማገዝ...
በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ እንደተጻፈ የሚታመነው ታሪካዊ ልብ ወለድ ወደ ሙዚቃዊ ቲያትር መቀየሩ ተሰምቷል። በ1977 ዓ.ም. ተስፋዬ የኋላሸት በሚል የብዕር...
በዩንቨርሲቲዎች ውስጥ የኢትዮጵያ ታሪክ (Ethiopian history) የተሰኘው የትምህርት መስክ መሰጠት ካቆመ ትንሽ ሰንበት ማለቱን የታዛ መጽሔት ዝግጅት ክፍል ያነጋገራቸው የታሪክ መምህራን ያረጋግጣሉ።...
ከአክሱም በ50 ኪሎሜትር በስተ ምስራቅ አቅጣጫ ርቃ ከየሃ አቅራቢያ መዝብር በሚባለው ጣቢያ ልዩ ስሙ ቤተ-ሰማዕቲ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ ላይ ከ80 ዓ.ዓ. እስከ...
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በየዓመቱ ጥር 11 ቀን የሚከበረው የጥምቀት በዓል በዓለም አቀፍ የማይዳሰስ ቅርስነት ተመዘገበ። በቤተክርስቲያኒቱ ከሚከበሩ በዓላት መካከል በዓለም...
አንድ ሁለት እያልን ከሁለት ወራት በላይ ላገባደድንለት 2012 ዓ.ም. መቀበያ የሚሆኑ በርካታ የሙዚቃ አልበሞች ከ2011 ዓ.ም. መጨረሻ ጀምሮ ለአድማጭ ደርሰዋል። ጎሳዬ ተስፋዬ፣...
“ፀጥተኛው መንገድ” ተከፈተ የሰአሊ ልጅቅዱስ በዛወቅ ስብስቦች ባሳለፍነው ወር መጨረሻ በጋለሪ ቶሞካ ለዕይታ ቀርበዋል፡፡ እስከ ታሕሳስ 19፣ 2012 ዓ.ም. ድረስ ለሕዝብ ክፍት...
አክሊሉ ተመስገንን የሥዕል ሥራዎች አክሊሉ ተመስገንን የሥዕል ሥራዎች የያዘ ኤግዚቢሽን ከመስከረም 23-30፣ 2012 ዓ.ም በዋሺንግተን ዲሲው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለእይታ ቀርቧል። በሠዓሊውና በጣይቱ...