ትንሿ ሀገር መጽሐፍ ከላይ ካየናቸው ስራዎች ለየት የሚያደርገው የታሪኩ ባለቤቶች በሩዋንዳ ሳይሆን በጎረቤቶቻቸው በብሩንዲ ሀገር የነበሩ ሲሆን፣ ጋይል ፋይ በዚያ በነበረው ጊዜ...
መግቢያ በዘመናችን የደረሰውን አስጊ ወረርሽኝ መንስዔ በማድረግ፣ “ወረርሽኝ” በሚል ርዕስ በዚህ ዓመት (በ2013 ዓም) አንድ መጽሐፍ ለንባብ አቅርቢያለሁ፡፡ አሁን የማቀርበውም ይኸንኑ ሁኔታ...
ከተማዋ እንኳን ኢትዮጵያዊ ለባዳም የሚተላለፍ ድፍረት አላት። በምሽት ለእግር ጉዞ ስወጣ "ማስክ ምን ይረባሀል? ውሸት ነው በሽታው የለም" ያለ ፈረንጅ ገጥሞኛል። ይህ...
የኢትዮጲያ አርሶ አደር እንደ አሰጣጡ ተቀብሎ አያውቅም፣ ሲነገድበት በስሙ ሲሸቀልበት እናውቃለን፣ የገዛ ልጆቹ እርሱ በከፈለው ግብር ተምረው እንኳን የውሃ ጉድጓድ ሊቆፍሩለት የተወለዱባትን...
የአንበጣ ወረራ ስጋት በሰው ልጅ ታሪክ ከፍተኛ ቦታ እንደነበረው የሚያመለክቱ ቅርሶች አሉ፡፡ ዋናዎቹ የጥንት ዘመን ግብፃውያን በመቃብር ድንጋዎች ላይ የቀረጽዋቸው የአንበጣ ምስሎች...
የውጭ ፖሊሲ አንድ አገር ከጎረቤቶቹ፣ ከአካባቢው አገሮችና በተለያዩ አህጉራት ከሚገኙ አገሮች ጋር የሚኖረውን ግንኙነት፣ የሚያከናውናቸውን ተግባራትንና ጥቅሞቹን መሰረት አድርጎ የሚወስንበት መሳሪያ ነው።...
ወረርሽኝ ከሰው ልጅ ታሪክ ጋር የተያያዘ መሆኑን ግንዛቤ ይሠጣል። በዓለም ከተካሄዱ ጦርነቶች በበለጠ ወረርሽኝ የሰው ልጆችን ጨርሷል። ጉዳዩ ወቅታዊም በመሆኑ በአሁኑ ወቅት...
መጥፎ ልማድ አላት። ወደ ቤቷ የምትሄደው ረጅሙን መንገድ መርጣ ነው። መታመን ለእሷ ትልቅ ዋጋ አለው። ከወይን ይልቅ ውሃን፣ ከጨው ይልቅ ስኳርን፣ እና...
የኢትዮጵያና የግብጽ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲዎች የተቃኙባቸውን አቅጣጫዎች ለመረዳት በርካታ አንጻሮችን መፈተሽ ያስፈልግ ይሆናል። ፖለቲካዊ መልክዓ-ምድር፣ መንግስታዊና አገራዊ ፍላጎቶች፣ አህጉራዊና ዓለም-አቀፋዊ ግንኙነቶች፣ እንዲሁም...
አባታችን ይህችን አለም ሲሰናበትና ሬሳው ወደ ቤ /ክርስትያን ሲሄድ እንቅልፋሟና ከቤት ባለመውጣት የምትታወቀዋ ቡቺ ድክ ድክ እያለች የአባቴ ሬሳ እስከሄደበት እየጮኸችና እያላዘነች...
የኢትዮ-ግብፅ ሺህ ዘመናት የዘለቀ የግንኙነት ታሪክ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ጉዳይ የውሃ ፍላጎት መሆኑ የአደባባይ ሚስጥር ነው። ያም ሆኖ ግን ይህንን እውነት ዋነኛ ጉዳያቸው...
ርዕስ . . . . . . .. . ከጥቁር ሰማይ ስር ደራሲ . . . . . . . . እንዳለጌታ...
ደራሲው ለ30 ዓመታት ከእንግሊዝ መንግስት ጋር ትግል ገጥሟል። ትግል የገጠመው ከልጅነት እስከ እውቀት ሲመዘገብ የቆየው የህይወቱ ታሪክ /ማንነት/ ተላልፎ እንዲሰጠው ነበር። በ2015...
ዓለማችን በርካታ አምባገነን መሪዎችን አፍርታለች። በአስገራሚ ተግባራቸው ጎልተው ከሚጠቀሱ መሪዎች አንደኛው የቱርክሜኒስታኑ ፕሬዝዳንት ሳፖርሙራት ንያዞቭ እንደሚሆን አይጠረጠርም። ይህ ሰው በዕድሜ ልክ ማአረግ...
ጃፓናዊ ኮመዲያን የጃፓኑ እውቅ ኮሜዲያን ኬን ሺሙራ በማርች 29 ነበር፤ በተወለደ በ70 ዓመቱ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወቱ ያለፈችው። የጃዝ-ፈንክ ንጉስ የአፍሪካ ጃዝ-ፈንክ...
በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1869 ዓ.ም. በ6000 ዶላር በሁለት ወንድማማቾች ለጣሊያን ተሸጠች። ስምምነቱ ያስደንቃል፣ በዛሬ ዘመን 185,933 ዶላር ይተመናል፣ ምንዛሪው አምስት ሚልዮን ሠባት መቶ...
ደራሲ፡ IMMACULEÉ ILIBAGIZA ርዕስ፡ Left to Tell (ለወሬ ነጋሪነት የተረፍኩ) ጭብጥ፡ በሩዋንዳ የዘር ፍጅት ላይ የተመሰረተ የገፅ ብዛት፤ 240 የተፃፈበት ቋንቋ፤ እንግሊዝኛ...
ታላቅ፣ ተራ እና የማይረባ ከንቱ ሰው ታላቁ የቻይና ፈላስፋ እና መምህር ኮንፊሽየስ፤ በተራራ ተቀምጦ ድንኳን ዘርግቶ እያስተማረ በነበረበት አንድ ቀን፤ ደቀመዝሙሩን ትዙ...
ርዕስ፡- የሴቶች ሁለንተናዊ አበርክቶ የገፅ ብዛት፡- 220 + 20 አርታኢ፡- አብዱራህማን አህመዲን ዘውግ፡- የጥናት ጽሑፎች ስብስብ የሕትመት ዘመን፡- ጥቅምት 2012 ዓ.ም. አሳታሚ፡-...
ማዕረጉ በዛብህ “ታላቁ ጥቁር” በንጉሤ አየለ ተካ ተዘጋጅቶ በ2010 ዓ.ም. በማንኩሳ ማተሚያ ቤት የታተመ መጽሐፍ ነው። ይህ 473 ገጾች ያሉት፣ በከፍተኛ ጥናትና...
የባብ ኤል ባህር ዳርቻ ነው። መሻሽቷል። ሂልተን ዶሃ ስምንተኛው ፎቅ ላይ ነው ያለሁት። ቁጥር-81ዐ። ከዚያ ፎቅ ላይ የዶሃ ከተማን ዙሪያ ገባ መመልከት...
ምናልባትም የተዋጣሎት ደራሲ ሊሆኑ ይችላሉ። አንቱ የተባሉ ጦማሪ ወይም የልቦለድና የኢ-ልቦለድ ደራሲ ሊሆኑ ይችላሉ። ሆኖም ግን የህጻናት መጻሕፍትን ለማዘጋጀት ራሳችን በህፃናቱ ቦታ...
የመጽሐፉ ርዕስ – ጨው በረንዳ ደራሲ – ምስራቅ ተረፈ የገጽ ብዛት – የታተመበት ዓመት – 2009 ዓ.ም የሽፋን ዋጋ – ገጣሚ፣ ተርጓሚና...
በዓሉ ግርማ በኦሮማይ መጽሐፉ “መንገዶች ሁሉ ወደ አስመራ ያመራሉ” እንዳለው እኔም ዕድሉ ደርሶኛል። በታሪክ የማውቀውን፣ ህልም የሚመስለኝን ዳሰስኩት። ለአንድ ኦሮማይን ላነበበ ኢትዮጵያዊ...