ሰውየው ‹‹ይግቡ›› ተብለው፣ በሥርዓት ተጋፍረው፣ መዝጊያም ተከፍቶላቸው ወደ ውስጥ ይዘልቃሉ፡፡ ፊት ለፊት ተቀምጠው የነበሩትም ተቀባይ ‹‹ታዲያስ ሰላም ነው?›› ሲሉ ይጠይቋቸዋል፡፡ እርሳቸውም እንደ...
ልቡ የተነካ ጸሐፊ ስሜቱን በጽሁፍ ማስፈሩ የተለመደ ነውና “A l’appel de la race de Saba” የተሰኘ ግጥም ጉዳዩን አስመልክቶ እ.ኤ.አ. በ1936 ፅፏል፡፡...
ነፋሱ በተጨነቀ ድምፅ ይጮኻል። እሱ ጮኾ ዛፎቹን ያስጨንቃቸዋል፤ ከወዲያ ወዲህ ያንገላታቸዋል። በነፋሱ ለቅሶ፣ በዛፎቹ ሁካታ ፀጥታው የተረበሸው ጨለማ ለነፋስ እንዲህ አለው፣ “ምን...
በቆዳ ላይ ስዕል የመሳል ጥበብን ለአገራችን ያበረከቱ የኢትዮጵያ የአፍሪካና የመላ ዓለም ባለዉለታ ለመሆን የበቁበት ሁኔታ፤ ተምሳሌትነቱ ለትዉልድ የሚሸጋገር ምንጊዜም የምንኮራበት ታላቅ ተግባር...
ኪነጥበብ ስንል ስነፅሁፍ(ልበወለድ አጭር ታሪክ ስነግጥም ድራማ(ትያትር የቲሌቭዥን የሬድዮ ድራማ ፊልምና ፎቶ ኮሚክ)፣ ስዕል ፣ሙዚቃ እና ዳንስን አቅፎ የያዘ ሆኖ እናገኘዋለን። ይህ...
የአዳም ዝና፣ ክብር፣ ጥበብና እውቀት በተለይ ደግሞ ባለጠግነት ሲመሰከርለት.. “ሰባት መቶ ሚስቶች ነበሩት" ይባልለታል.. መቼ ይሄ ብቻ "በሰባት መቶ ሚስቶቹ ላይ የሚወሰልትባቸው...
ሙዚቃን በየትኛውም ገፅታ ኖሯታል ማለት ድፍረት አይሆንም። ብዙዎች ያልዘፈነበት ርዕሰ-ጉዳይ የለም ይላሉ። የሀገሪቱ መልከዓ-ምድር ላይ ያልቧጠጠው ቆንጥር የለም ማለት ይቻላል። እንኳን ኢትዮጲያን...
መስከረም ለሙዚቃችን ጉራማይሌ ናት። በአሥራ ሰባተኛው ቀን ጥላሁን ገሰሰን አስተዋውቃ፤ በ24ተኛው ቀን ኤልያስ መልካን ነጠቀችን። ወሯ ተቃርኗዊ መሆኗ ውለደትና ሞትን በመያዟ ብቻ...
በአጫጭር ልቦለድ ሥራዎቿ የምትታወቀው ሪንዘር ጀርመን ፒትስሊንግ ውስጥ ተወለደች። በመምህርነት ስራ ላይ ተሰማርታ እስከ 1939 ዓ.ም ድረስ ሰርታለች። በጋዜጦች ላይ አጫጭር ታሪኮችን...
በጣም የሚያምር ቢሮ ውስጥ ስዕሌን ሰቀሉልኝ፣ ባለስልጣናት ከበውኝ አብራራሁ። ወደ ማብራሪያዬ መጨረሻ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እየመጡ እንደሆነ ተነገረኝ። “ሽንቴ መጣ” አልኩኝ። በሳቅ ፈረሱ።...
ፉክክሩ በትልቁ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትያትር ቤት ነው። ንጉሱና የልዑላን ቤተሰቦች፣ ባለስልጣናት፣ ታላላቅ መኮንኖች፣ ጋዜጠኞችና አዳራሹን እንደ ንብ ከአፍ እስከ ገደፉ የሞሉት...
ዶሮ ወጥ ግን የመገናኘት፣ የመጀመር፣ የመጣመር ምሳሌ ነው። በረከትን ይዞ ይመጣል። ዶሮ ወጥ የፍቅር ጥምቀት ነው። እንጀራ ሲለያይ፣ ሲሰባበር፣ ሲራራቅ ነው ፍርፍር...
ቨርቹዋል ባዛሩ ትክክለኛውን የባዛር ስሜትን የያዘ ነው። ዕጣዎች አሉ፤ ሽልማት ያላቸው ጥያቄዎች አሉ፤ ኮንሰርቶች አሉ፤ ወቅታዊ መልእክቶችም ይተላለፋሉ። በባዛሩ ማጠናቀቂያ ላይም ትልቅ...
በጭፈራው ከሚገኘው ገንዘብ ይበልጥ የምንደሰተው በጭፈራው፣ በበዓሉ በራሱ ነው። ተነሳሽነታችን ከፍ ያለ መሆኑ ከዝግጅቱ ጀምሮ የሚታይ ነው። ለጭፈራ የቆምንበት በር ላይ ከመድረሳችን...
በራስተፈሪያኒዝም እምነት ተከታዮች ጋርቬይ እንደ ነብይ የሚታይ ነው። “ከአፍሪካ አንድ ጥቁር ንጉስ ይነሳል” ያለበት ንግግሩ ለቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ መምጣት የተነገረ ትንቢት ተደርጎ...
ዓባይ ላይ አይደለም በጠቅላላው ወንዝ ላይ በቅኔ፣ በአዲስ ፍችና ትርጓሜ ተራቆ፣ ተራቆ የታየ ከያኒ እስካሁን እንደ ጂጂ አላየሁም። በዘፈነችው ልክ አይደለም፤ በገባኝ...
የጥንታዊት ግብጽ ፈርኦኖች ስልጣኔ ታሪክ ከዓለም ቀደምት ስልጣኔዎች መካከል የሚጠቀስ የታሪክ አካል ነው። ይህ ስልጣኔ በጽሑፍ ተመዝግበው ከሚገኙ በርከት ያሉ ታሪኮች በተጨማሪ...
በአንድ ወቅት- ጊዜውም ጥቂት ሰንበትበት ብሏል- አንድ ጸሐፊ “እናት እና አገር- የሁሉም ዘመን ምርጫ” በሚል ርዕስ ለገጸ-ንባብ ያበቁት ማለፊያ ጽሑፍ የአንዳንዶቻችንን ልብ...
ሀጫሉ ሁንዴሳ የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን የመንፈስ ልጅ ነው። የስጋ ዘመድ ነው። የአገር ልጅም ነው። የታላቁ ገጣሚ የኪነት ዛር ለድምጻዊው ሃጫሉ ሁንዴሳ ጥቂት...
ዛሬ የማነሳላችሁ ባለሙያ ትውልዱ በኬኒያዋ ርዕሰ መዲና ናይሮቢ ይሁን እንጅ ጥንተ-መሠረቱ ተገልጦ ሲፈተሸ ሥሩ ከወደ ህንድ ይመዘዛል። ወላጆቹ እ.ኤ.አ በ1927 ከሀገረ-ህንድ ጓዛቸውን...
ኪነጥበባችን ሰፊውን የፈጠራ ምህዋር ቀዝፎ ህብረተሰቡን ሊያነቃበት፣ ሊያስተምርበት እና ሊያውያይበት የሚችልበትን የፈጠራ ስራ ሰርቶ የተገባውን ጥቅም እንዲያገኝ ማስቻል በየጊዜው የሚፈጠረውን የኢኮኖሚ እና...
አንደበተ ርቱዕና ብልህ ጋዜጠኛ ተወዳጅነት በተራው ህዝብ ብቻም አልነበረም። ከዘመኑ ትልልቅ ባለ ሥልጣኖች መካከል አንዳንዶቹ ምናልባት ደብቀው ይወዱት እና ያከብሩት ነበር ማለት...
ጸጋዬ ገ/መድህን (ሎሬት) ምነው አምቦ… የደማም አምባዎች ቁንጮ ፤ እንዳልነበርሽ የደም ገንቦ እንዳልነበርሽ ንጥረ-ዘቦ ዙሪያሽ በምንጭሽ ታጅቦ በተራሮችሽ ተከብቦ ከጠበልሽ ሢሳይ ታልቦ...