የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት የመቶ አለቃ ግርማ ወልደጊዮርጊስ ሰሞኑን በመንበረ-ጽባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ስርዓተ- ቀብራቸው ተፈፅሟል:: ነፍስ ይማር:: ፕሬዝዳንቱ “ ድሮና ዘንድሮ ”...
በመስከረም/ጥቅምት ወር 2011 ዓ.ም እትማችን ከአንጋፋዋ የጥበብ ሰው ከዓለምፀሃይ ወዳጆ ጋር ቆይታ ማድረጋችን ይታወሳል። በዚሁም ወቅት የዓለምፀሃይ የመድረክ ህይወትና የመሪነት አስተዋጽኦ የሚገለጥበትን፣...
በሀገራችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተለመደ የመጣው አንጋፋ የጥበብ ሰዎችን ማክበር፣ ስራዎቻቸውንና ማንነታቸውን ዛሬ ላለው ትውልድ ማስተዋወቅ ነው። ለዚህ ቅዱስ ዓላማ በግልም ሆነ...
የጥበብ ሰዎች ሙዚቃን እንደየስሜታቸው ይገልጿታል። ሙዚቃ የዓለም ቋንቋ፣ ሙዚቃ የነፍስ ምግብ፣ ሙዚቃ የሕይወት ቅመም ወዘተ እያሉ። ስለ ሙዚቃ ስናነሳ ሙዚቀኞቻችንን እንድናስብ እንገደዳለን።...
ጥበብ በተግባሯ ከማዝናናት፣ ከማሳወቅና ማስተማር ባለፈ፤ ለስኬታማ ማህበራዊ መስተጋብር ትልቅ ዋጋ አላት። ማንነት በጥበባዊ ስራ ውስጥ ይገለፃል። በጥልቁ ሲታሰብ በማናቸውም ሀገራዊ ጉዳዮች...
እንደዛሬው የኤፍ ኤም ሬዲዮ ባልተስፋፋበት በዚያ ዘመን (1950 ችና 60ዎቹ) ዓመታት አንዲቷ የኢትዮጵያ ሬዲዮ ከፍተኛ ክብር ነበራት። የመረጃ፣ የመዝናኛ እና የትምህርት ሰጪነቷ...
“ታላቁ የጥበብ ባለሟል» በሚል ቅጽል የሚታወቀቁት ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሠሠ የተወለዱት የመስቀል በዓል ዕለት መስከረም 17 ነው። ዘንድሮ 82ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን...
በንባብ ስም በርካታ “ክበቦች” ተመሥርተው ሳይቆዩ ከስመዋል። ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ የልቦለድ መጽሐፎች ብዛት ቀንሷል። የኢ-ልቦለድ መጽሐፎች በአንድ ርዕሰ-ጉዳይ ላይ እያተኮሩ ከርመዋል። መጽሐፎች...
ኪዳኔ ምስጋና ይባላል። ተወልዶ የአደገው አዲስ አበባ መርካቶ አማኑኤል አጂፕ ማደያ አከባቢ ነው። በአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ በውዝዋዜ ሞያ ተቀጥሮ...
ወዳጅ ወዳጅ ምንም ቢፋቀሩ እንቁጣጣሽ የለም ሰው ሁሉ ባገሩ በጣም ብንስፋፋ ፍቅር እንደዋዛ ብቻ የኛ ሀገር እንቁጣጣሽ በዛ “የፍታሔ አዲስ አበባ ሁኖ...
ጸሐፌ ተውኔት፣ ተርጓሚ እና አዘጋጅ ማንያዘዋል እንዳሻው፤ የብሔራዊ ቴአትር ቤት ዋና ሥራ አስኬያጅ ሆኖ ሲሾም በርካታ የኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች ሞያውን ለመደገፍ፣ የተመልካቹን ስሜት...
የተሳሳተን መስመር መጠቆም፣ የህዝብን ህመም፣ የፍትህ እጦት፣ በደልን መናገር ማዜም፣ እንደሚባለው ድሮ በአዝማሪዎች ይነገራል። ይከወናል። የአዝማሪዎቹ ተቃውሞ፣ የድፍረታቸው ምክንያት፣ ተነግሮ፣ ከሚተላለፈው በተጨማሪ...
ኢትዮጵያ ምን ዓይነት አስተዳደር ያስፈልጋታል? መቼም ለውጥ የፍጥረት ህግ ስለሆነ ዛሬ ባይሆን ነገ ለውጥ ማምጣቱ አይቀርም። ጥያቄው #ለውጥ በሰላም? ወይስ ለውጥ በደም?;...
በተለያዩ ጊዚያት በሚዘጋጁት መድረኮች ድምፃውያን ለአድማጮች የሚያደርሱት ነጠላ ዜማ ይሁን አልበም መነጋገሪያ ሆነው ቆይተዋል። አብዛኞቹ የዘፈን ግጥሞች እንደነገሩ የተፃፉ መሆናቸውን፤ ዜማዎቻቸው ቶሎ...
ፍቃዱ በሬድዮ ከተረካቸው መጽሐፎች “እናት መሬት”ን ያስታውሳል። ደራሲው ቸንጊስ አይትማቶቭ ሲሆን ተርጓሚው ደግሞ ካሳ ገብረሕይወት ነበሩ። ሶቭየት ሕብረት ኪሚዝ ወረዳ ውስጥ ስላሉ...
ሃያሲ የሥነ-ጥበብን ገፅታ ተፅፎ ከቀረበው፣ ተቀርፆ ከቆመው፣ ተስሎ ከሚታየው፣ በላይ ያየበትን ጎን ፍዘቱን፣ ድምቀቱን፣ ለይቶ በማውጣት ያሳያል። የከያኒውን ሥራ፣ እንደ አቀራረቡ መርምሮ...
ፀሓፌ ትዕዛዝ ገ/ስላሴ ስለ ሆቴል ቤቱ ሲያብራሩ #ስሙም ሆቴል ተባለ; ይላሉ። ኃላፊነቱንም ሥራውንም እቴጌ ጣይቱ ተረክበው ይመሩና ያሥተዳድሩ ጀመር። በ1900 ዓ.ም. ጥቅምት...
አነስተኛዋ አዳራሽ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መምህራን ተሞልታለች። መሐል ላይ ገምጋሚዎች ተቀምጠዋል። ከእነሱ ጀርባ ዙሪያውን ተማሪዎች አሉ። የዘንድሮ ድህረ ምረቃ ተማሪዎች...
የሀገር ባለውለታ ያልናቸውን፣ እንደዘመናቸው፣ እንደችሎታቸው፣ ሠርተው ያለፉትን፣ ያላቸውን ያካፈሉንን በምርምራቸው ውጤት ከያኒውን ያነቃቁ፣ በጽሑፎቻቸው በተደራሲያን የተከበሩ፣ ላበረከቱት ምልክት ተዘንግቶ፣ ለሚታወሱበት የ”አስታዋሾች” ማኅበር...
ልጅነት አስታውሳለሁ ትንንሽ ልጆች ሆነን፤ አንድ የአክስቴ ባል ቤታችን እየመጣ እኔን፣ ወንድሜን እና እህቴን ትወና የሚመስል ነገር ያለማምደናል። ቤተሰቦቻችን ሲመጡ እነሱ ፊት...
በጥንታዊቷ ከተማ በአክሱም እንደ ቀድሞዎቹ ነገሥታት ቤተክርስቲያን ለማሠራትና የሠላም መታሰቢያ ለማኖር የጃንሆይ ምኞት ስለሆነ የሥራ ሚኒስትሩ ፊተውራሪ ታፈሰ ሀብተሚካኤል የቦታውን ፕላን አስጠንተውና...
የ ዓለማችን የታሪክ እምብርትና የሥልጣኔ ቁንጮ የሆነችውን ሮማንና መላውን የአውሮፓ ቅኝ ገዢ ኃይሎች ቅስም የሰበረውንና አሳፍሮ የመለሰውን የ1888ቱን የዐድዋ ሽንፈት ለመበቀል ነበር...
ደራሲ፡- ገስጥ ተጫኔ የልቦለዱ ርእስ፡- የበቀል ጥላ የኅትመት ዘመን፡ 2010 የታተመበት ቦታ፡- አዲስ አበባ የመሸጫ ዋጋ፡- ብር 70 አስተያየት አቅራቢ፡- ደረጀ ገብሬ...
አቶ መኮንን ሰሙ፣ የህግ ባለሙያ መነሻ ሐሳብ አርሲ ቀርሳ ከተባለው መንደር ውስጥ የአስራ አራት ዓመቷ ልጅ ተጠልፋ ትደፈራለች። ደፋሪዋ ከቤት እንዳትወጣ ይቆልፍባታል።...